33 የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“የእስራኤል ሕዝብና የይሁዳ ሕዝብ፣በአንድነት ተጨቍነዋል፤የማረኳቸውም ሁሉ አጥብቀው ይዘዋቸዋል፤ይለቅቋቸውም ዘንድ እንቢ ብለዋል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 50
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 50:33