2 ዮናታንም፣ “ይህስ ከቶ አይሁንብህ፤ አትሞትም! እነሆ፤ አባቴ ትልቅም ይሁን ትንሽ ማናቸውንም ነገር አስቀድሞ ሳይነግረኝ አያደርገውም። ታዲያ አባቴ ይህን ለምን ይደብቀኛል? ነገሩ እንዲህ አይደለም” ብሎ መለሰለት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 20:2