8 አንተ ግን፤ ለአገልጋይህ በጎነትን አሳይ፣ ከአገልጋይህ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን ገብታችኋልና። እኔ በደለኛ ከሆንሁ፣ አንተው ራስህ ግደለኝ፤ ለምንስ ለአባትህ አሳልፈህ ትሰጠኛለህ!”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 20:8