6 ለሰዎቹም፣ “እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር ከማድረግና እግዚአብሔር የቀባው ስለ ሆነም እጄን በእርሱ ላይ ከማንሣት እግዚአብሔር ይጠብቀኝ” አላቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 24:6