7 በሸለቆው ማዶና ከዮርዳኖስ ባሻገር ያሉ እስራኤላውያን የእስራኤል ሰራዊት መሸሹን፣ ሳኦልና ልጆቹም መሞታቸውን ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 31
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 31:7