1 የቂርያትይዓሪም ሰዎችም መጥተው የእግዚአብሔርን ታቦት ይዘው ወጡ፤ ከዚያም በኰረብታው ላይ ወዳለው ወደ አሚናዳብ ቤት ወሰዱት። የእግዚአብሔርን ታቦት እንዲጠብቅም ልጁን አልዓዛርን ቀደሱት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 7:1