19 ሳሙኤልም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ባለ ራእዩ እኔ ነኝ፤ ዛሬ ከእኔ ጋር ስለምትበሉ ከፊቴ ቀድማችሁ ወደ ማምለኪያው ኰረብታ ውጡ፤ ነገ ጠዋት አሰናብትሃለሁ፤ በልብህ ያለውንም እነግርሃለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 9
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 9:19