15 “በውስጤ ያሉትን ተዋጊዎች ሁሉ፣እግዚአብሔር ተቃወመ፤ጒልማሶቼን ለማድቀቅ፣ሰራዊት በላዬ ላይ ጠራ፤ድንግሊቱን የይሁዳ ሴት ልጅ፣እግዚአብሔር በወይን መጭመቂያ ውስጥ ረገጣት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሰቆቃወ 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሰቆቃወ 1:15