18 “እግዚአብሔር ጻድቅ ነው፤እኔ ግን በትእዛዙ ላይ ዐመፅ አድርጌ ነበር፤እናንተ ሕዝቦች ሁሉ ስሙ፤መከራዬንም ተመልከቱ፤ወይዛዝርቶቼና ጐበዛዝቶቼ፣ተማርከው ሄደዋል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሰቆቃወ 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሰቆቃወ 1:18