2 የያዕቆብን መኖሪያ ሁሉ፣እግዚአብሔር ያለ ርኅራኄ ዋጣቸው፤የይሁዳን ሴት ልጅ ምሽጎች፣በቍጣው አፈረሳቸው፤መንግሥቷንና መሳፍንቷን፣በማዋረድ ወደ ምድር ጣላቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሰቆቃወ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሰቆቃወ 2:2