3 እነርሱም፣ “በሕይወት ተርፈው ከምርኮ ወደ አገራቸው የተመለሱት ሰዎች በታላቅ መከራና ውርደት ላይ ይገኛሉ፤ የኢየሩሳሌም ቅጥር ፈራርሶአል፤ በሮቿም በእሳት ተቃጥለዋል” አሉኝ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ነህምያ 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ነህምያ 1:3