ነህምያ 2:3

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3ለንጉሡም “ንጉሡ ለዘላለም ይኑር፤ አባቶቼ የተቀበሩባት ከተማ ስትፈርስ፣ በሮቿም በእሳት ሲቃጠሉ ለምን ፊቴ አይዘን?” አልሁት።

ነህምያ 2:3 — NASV