ነህምያ 3:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21ከእርሱ ቀጥሎ ከኤልያሴብ ቤት መግቢያ ጀምሮ እስከ መጨረሻው ያለውን ሌላ ክፍል የአቆስ ልጅ የኦርዮ ልጅ ሜሪሞት መልሶ ሠራ።

ነህምያ 3:21 — NASV