12 እነርሱም፣ “እንመልሳለን፤ ምንም ዐይነት ትርፍ አንጠይቃቸውም፤ እንዳልኸን እናደርጋለን” አሉ። ካህናቱን ጠራኋቸው፤ መኳንንቱንና ሹማምቱም የገቡትን ቃል እንዲፈጽሙ አማልኋቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ነህምያ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ነህምያ 5:12