26 እስክትጠግቡ የምትበሉት ብዙ ምግብ ይኖራችኋል፤ድንቅ ነገሮችን ለእናንተ የሠራውን፣የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ሕዝቤም ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዩኤል 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢዩኤል 2:26