17 ከዚያም በኋላ እኛ የቀረነው፣ በሕይወትም የምንኖረው ጌታን በአየር ላይ ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ በዚህም መሠረት ለዘላለም ከጌታ ጋር እንሆናለን።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ተሰሎንቄ 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ተሰሎንቄ 4:17