5 ጐልማሶች ሆይ፤ እናንተም እንዲሁ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርስ በመከባበር ትሕትናን ልበሱ፤ ምክንያቱም፣“እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማል፤ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ጴጥሮስ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ጴጥሮስ 5:5