11 እንግዲህ ጌታን መፍራት ምን ማለት እንደሆነ ስለምናውቅ፣ ሰዎች የምንናገረውን እንዲቀበሉ ለማድረግ እንጥራለን። የእኛ ማንነት በእግዚአብሔር ዘንድ የተገለጠ ነው፤ ደግሞም በኅሊናችሁ ዘንድ ግልጽ ነው ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ቆሮንቶስ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ቆሮንቶስ 5:11