17 ከሰማይ የሆነችው ጥበብ ግን በመጀመሪያ ንጽሕት ናት፤ በኋላም ሰላም ወዳድ፣ ታጋሽ፣ እሺ ባይ፣ ምሕረትና መልካም ፍሬ የሞላባት፣ አድልዎና ግብዝነት የሌለባት ናት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ያዕቆብ 3
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ያዕቆብ 3:17