2 ትመኛላችሁ፤ ነገር ግን አታገኙም። ትገድላላችሁ፤ በብርቱም ትመኛላችሁ፤ ልታገኙም አትችሉም። ትጣላላችሁ፤ ትዋጋላችሁ፤ አትለምኑምና ለእናንተ አይሆንም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ያዕቆብ 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ያዕቆብ 4:2