ያዕቆብ 4:4 NASV

4 አመንዝሮች ሆይ፤ ከዓለም ጋር ወዳጅ መሆን የእግዚአብሔር ጠላት መሆን እንደሆነ አታውቁምን? ስለዚህ የዓለም ወዳጅ መሆን የሚፈልግ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ያዕቆብ 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ያዕቆብ 4:4