4 ሳሙኤል እግዚአብሔር ያለውን ነገር አደረገ። ቤተ ልሔም እንደ ደረሰም፣ የከተማዪቱ ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡ፣ እነርሱም “አመጣጥህ ለሰላም ነውን?” ብለው ጠየቁት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 16:4