20 ዳዊት በማለዳ በጎቹን ለጠባቂ ትቶ፣ እሴይ እንዳዘዘው ዕቃውን ይዞ ጒዞ ጀመረ። ልክ ሰራዊቱ እየፎከረ ለውጊያ ቦታ ቦታውን ለመያዝ በሚወጣበት ጊዜ ከጦሩ ሰፈር ደረሰ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 17:20