ሚልክያስ 2:13

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13ሌላው የምታደርጉት ነገር ደግሞ፣ የእግዚአብሔርን መሠዊያ በእንባ ታጥለቀልቃላችሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ ቊርባናችሁን ስለ ማይመለከትና በደስታም ከእጃችሁ ስለማይቀበል ታለቅሳላችሁ፤ ትጮኻ ላችሁም።

ሚልክያስ 2:13 — NASV