17 እግዚአብሔር ያሰበውን አደረገ፤ከረዥም ጊዜ በፊት የተናገረውን፣ቃሉን ፈጸመ፤ያለ ርኅራኄ አፈረሰሽ፤ጠላት በሥቃይሽ ላይ እንዲደሰት፣የጠላትሽንም ቀንድ ከፍ ከፍ አደረገ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሰቆቃወ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሰቆቃወ 2:17