13 በሌሊትም ወጥቼ በሸለቆው በር በኩል አድርጌ ወደ ዘንዶው የውሃ ጒድጓድና ወደ ቆሻሻ መድፊያው በር ሄድሁ፤ የፈረሱትንም የኢየሩሳሌምን ቅጥሮችና በእሳት የወደሙትን በሮች ተመለከትሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ነህምያ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ነህምያ 2:13