18 እንዲሁም መልካሚቱ የአምላኬ እጅ በእኔ ላይ እንደ ነበረችና ንጉሡም ምን እንዳለኝ ነገርኋቸው።እነርሱም፣ “እንደ ገና መሥራቱን እንጀምር!” ካሉ በኋላ ይህን መልካም ሥራ ጀመሩ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ነህምያ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ነህምያ 2:18