5 ንጉሡም በየዕለቱ የሚበሉትን ምግብና የሚጠጡትን የወይን ጠጅ ከንጉሡ ማዕድ ድርጎ እንዲሰጣቸው አደረገ፤ ለሦስት ዓመት ከሠለጠኑ በኋላ በንጉሡ አገልግሎት ላይ የሚሰማሩ ናቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 1:5