23 ንጉሡ እጅግ ተደስቶ፤ ዳንኤልን ከጒድጓዱ እንዲያወጡት አዘዘ። ዳንኤል በአምላኩ ታምኖ ነበርና ከጒድጓድ በወጣ ጊዜ፣ አንዳች ጉዳት አልተገኘበትም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 6:23