13 በሙሴም ሕግ እንደ ተጻፈው፣ ይህ ሁሉ ጥፋት በእኛ ላይ ደረሰ፤ ሆኖም ከኀጢአታችን በመመለስና እውነትህን በመከተል ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ምሕረትን አልፈለግንም
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 9
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 9:13