15 “አሁንም ሕዝብህን ከግብፅ ምድር በብርቱ እጅ ያወጣህ፣ እስከዚህም ቀን ድረስ ስምህ እንዲታወቅ ያደረግህ፣ ጌታ አምላካችን ሆይ፤ እኛ ኀጢአትን ሠርተናል፤ አንተንም በድለናል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 9
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 9:15