1 ቆሮንቶስ 14:9 NASV

9 እናንተም እንደዚሁ ናችሁ፤ ከአንደበታችሁ ትርጒም ያለው ቃል ካልወጣ፣ የምትናገሩትን ማን ሊያስተውለው ይችላል? ለነፋስ የምትናገሩ ትሆናላችሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ቆሮንቶስ 14

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ቆሮንቶስ 14:9