34 በዚህም ልቡ ተከፍሎአል። ያላገባች ሴት ወይም ድንግል ስለ ጌታ ነገር ታስባለች፤ ዐላማዋም በሥጋና በመንፈስ ለጌታ መቀደስ ነው። ያገባች ሴት ግን ባሏን ደስ ለማሰኘት የዚህን ዓለም ነገር ታስባለች።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ቆሮንቶስ 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ቆሮንቶስ 7:34