20 የእግዚአብሔር ልጅ እንደ መጣ፣ እውነተኛ የሆነውን እርሱን እንድናውቅ ማስተዋልን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እኛም እውነተኛ በሆነው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አለን። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዮሐንስ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዮሐንስ 5:20