32 ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ጠርቶ፣ “ሕዝቡ ከእኔ ጋር ሦስት ቀን ስለሆናቸውና የሚበሉት ስለሌላቸው አዝንላቸዋለሁ፤ በመንገድ ላይ በራብ ዝለው እንዳይወድቁ ጦማቸውን ልሰዳቸው አልፈቅድም” አለ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 15
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማቴዎስ 15:32