1 ከስድስት ቀን በኋላ ኢየሱስ፣ ጴጥሮስንና ያዕቆብን እንዲሁም የያዕቆብን ወንድም ዮሐንስን ወደ አንድ ከፍ ያለ ተራራ ብቻቸውን ይዞአቸው ወጣ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማቴዎስ 17:1