18 እውነት እላችኋለሁ፤ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ ሕግ ሁሉ ይፈጸማል እንጂ ከሕግ አንዲት ፊደል ወይም አንዲት ነጥብ እንኳ አትሻርም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማቴዎስ 5:18