3 ቀደም ሲል እኛ ራሳችን ማስተዋል የጐደለን፣ የማንታዘዝ፣ የተታለልን፣ ለተለያየ ምኞትና ምቾት ባሪያ ሆነን የተገዛን ነበርን፤ እየተጣላንና እርስ በርስ እየተጠላላን በክፋትና በምቀኝነት እንኖር ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ቲቶ 3
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ቲቶ 3:3