ኤፌሶን 3:19

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19እስከ እግዚአብሔር ሙላት ሁሉ ልክ ደርሳችሁ እንድትሞሉ፣ ከመታወቅ በላይ የሆነውን የክርስቶስን ፍቅር ታውቁም ዘንድ ነው።

ኤፌሶን 3:19 — NASV