ኤፌሶን 4:14

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14ከእንግዲህ በማዕበል ወደ ፊትና ወደ ኋላ እየተነዳን፣ በልዩ ልዩ ዐይነት የትምህርት ነፋስ፣ በሰዎችም ረቂቅ ተንኰልና ማታለል ወዲያና ወዲህ እየተንገዋለልን ሕፃናት አንሆንም።

ኤፌሶን 4:14 — NASV