ኤፌሶን 4:28

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28ይሰርቅ የነበረ ከእንግዲህ አይስረቅ፤ ነገር ግን ለተቸገሩት የሚያካፍለው ነገር እንዲኖረው በገዛ እጆቹ በጎ የሆነውን እየሠራ ለማግኘት ይድከም።

ኤፌሶን 4:28 — NASV