ኤፌሶን 5:14

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14ምክንያቱም ሁሉን ነገር እንዲታይ የሚያደርገው ብርሃን ነውና፤ ስለዚህም፣“አንተ የተኛህ ንቃ፤ከሙታን ተነሣ፤ክርስቶስም ያበራልሃል” ተብሎአል።

ኤፌሶን 5:14 — NASV