ኤፌሶን 5:23

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23ክርስቶስ፣ አካሉ ለሆነችውና አዳኟ ለሆናት ቤተ ክርስቲያን ራስ እንደሆነ ሁሉ፣ ባልም የሚስቱ ራስ ነውና።

ኤፌሶን 5:23 — NASV