ኤፌሶን 5:25

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25ባሎች ሆይ፤ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳትና ራሱንም ስለ እርሷ አሳልፎ እንደ ሰጠ፣ እናንተም ሚስቶቻችሁን ውደዱ፤

ኤፌሶን 5:25 — NASV