7 ስለዚህ እግዚአብሔር፣ “ዛሬ” ብሎ እንደ ገና አንድን ቀን ወሰነ፤ ይህም ከብዙ ዘመን በኋላ በዳዊት በኩል፣“ዛሬ ድምፁን ብትሰሙ፣ልባችሁን አታደንድኑ”ተብሎ ቀደም ሲል እንደ ተነገረው ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዕብራውያን 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዕብራውያን 4:7