20 ‘አገልጋይ ከጌታው አይበልጥም’ ብዬ የነገርኋችሁን ቃል አስታውሱ። እኔን አሳደውኝ ከሆነ፣ እናንተንም ያሳድዷችኋል፤ ቃሌን ጠብቀው ከሆነም ቃላችሁን ይጠብቃሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዮሐንስ 15
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዮሐንስ 15:20