49 ሳኡልም ሲሞት የዓክቦር ልጅ የሆነው በኣልሐናንም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።
50 በኣልሐናን ሲሞት ሀዳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። ከተማውም ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱ መሄጣብኤል ትባላለች፤ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች።
51 ሀዳድም ሞተ። ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣
52 አህሊባማ፣ ኤላ፣ ፊኖን፣
53 ቄኔዝ፣ ቴማን፣ ሚብሳር፣
54 መግዲኤል፣ ዒራም። እነዚህ የኤዶም አለቆች ነበሩ።