1 ዜና መዋዕል 10:1 NASV

1 ከዚህ በኋላ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን መውጋት ጀመሩ፤ እስራኤላውያንም ከፊታቸው ሸሹ፤ ብዙዎች በጊልቦዓ ተራራ ላይ ሞቱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 10

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 10:1