1 ዳዊት በቤተ መንግሥቱ ተደላድሎ በተቀመጠበት ጊዜ፣ ነቢዩ ናታንን “እነሆ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 17:1