9 በስድስተኛ ወር ስድስተኛው የበላይ አዛዥ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ሲሆን፣ በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 27
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 27:9